የስራ ቦታ፡- አዲስ አበባ፣
የቅጥር ሁኔታ: – ኮንትራት
ደመወዝ:- በከምፓኒው እስኬል መሠረት
ክፍት ቦታ :- 25
ማስታወቅያው የሚከፈትበት ቀን፡-ግንቦት 19-2017
ማስታወቅያው የሚያበቃበት ቀን፡-ግንቦት 28-2017
የመመዝገብያ ቦታ፡-
በሁሉም የዞን የኢትዮ ቴሌኮም ሰው ኃይል ጽ/ቤቶች
- ማዕከላዊ አዲስ አበባ ዞን 22 ዘሪሁን ህንጻ አካባቢ፡
- ምስራቅ አዲስ አበባ ዞን ቦሌ መድሓኒያለም፡
- ሰሜን አዲስ አበባ ዞን ስድስት ኪሎ ጃንሜዳ
- ምዕራብ አዲስ አበባ ዞን ራስ ደስታ ሆስፒታል አካባቢ ፡
- ደቡብ አዲስ አበባ ዞን ሳሪስ ካዲሰኮ ፡
- ደቡብ ምዕራብ አዲስ አበባ ዞን ሳርቤት ካርል አደባባይ እና
- ዋናው መ/ቤት ቢሮ ቁጥር 407
ተጨማሪ መረጃዎች
- ለቅጥር የሚያልፍ አመልካች የሚፈለገውን ዋስትና ማቅረብ የሚችል መሆን ይገባዋል፡፡
- አመልካቾች ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ ሊኖራቸው ይገባል።
- ለቅጥር የሚጠሩት ሾርት ሊስት ውስጥ የገቡ አመልካቾች ብቻ ይሆናሉ