አትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈፃሚ ወ/ሪት ፍሬህይወት ታምሩ ከኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዶ/ር አብርሃም በላይ፣ ከኢትዮ ቴሌኮም የባህርዳር ፅ/ቤት ማኔጅመንት እና ሠራተኞች ጋር በባህር ዳር ከተማ በተለምዶ ዓባይ ማዶ ተብሎ በሚጠራው ስፍራ አገር አቀፉን የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር አስጀመሩ፡፡

አትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈፃሚ ወ/ሪት ፍሬህይወት ታምሩ ከኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዶ/ር አብርሃም በላይ፣ ከኢትዮ ቴሌኮም የባህርዳር ፅ/ቤት ማኔጅመንት እና ሠራተኞች ጋር በባህር ዳር ከተማ በተለምዶ ዓባይ ማዶ ተብሎ በሚጠራው ስፍራ አገር አቀፉን የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር አስጀመሩ፡፡

የኮቪድ -19 ወረርሽኝ የወቅቱ ስጋት እንደመሆኑ የአረንጓዴ አሻራ ቀን የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ኮሮና ቫይረስን ለመከላከል ከሚደረገው ጥንቃቅቄ ጋር ተጣጥሞ እንዲካሔድ ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) ያስተላለፉትን ጥሪ ተከትሎ የኩባንያችን ዋና/ ሥራ አስፈፃሚ፣ ማኔጅመንት እና ሠራተኞች የራሳቸውን አረንጓዴ አሻራ በማሳረፍ ለሃገራዊው ጥሪ ያላቸውን ድጋፍ እና ቁርጠኝነት አረጋግጠዋል፡፡

በቀጣይም ይኸው የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር የኮቪድ -19 ወረርሽኝ የመከላከያ መንገዶችን ተግባራዊ በማድረግ በተቋም ደረጃ እንደ ከዚህ ቀደሙ ሁሉ በሃገር አቀፍ ደረጃ በሚገኙ የኩባንያችን ፅ/ቤቶች በኩል ተጠናክሮ የሚካሔድ ይሆናል፡፡

Share This Post:

Share on facebook
Share on telegram
Share on twitter
Share on linkedin
Share on reddit
Share on pinterest
Share on tumblr
Share on whatsapp

Follow Us

Recent Posts

ኢትዮ ቴሌኮም ለድርጅቱ አገልግሎት የማይሰጡ፡ የተለያዩ የኔትዎርክ እና የፖወር ዕቃዎችን፣ የእንጨት ፖሎችን እና ኮምቦልቻ የሚገኘውን የፖል መቀቀያ ማሽን፣አዳዲስ ኘሪንተሮችን፣ያገለገሉ የተሽከርካሪ መለዋወጫዎች፣ እና ኤል.ኢ.ዲ መብራቶች እና የእሳት ማጥፍያዎችን፣ ቁርጥራጭ የኤች.ዲ.ፒ ዳክቶች፣ ብረታ ብረቶች፣ ካርቶኖች እና ወረቀቶችን፣ የእንጨት ማሸጊያ ሳጥኖች፣ አጣናዎች እና ፓሌቶችን ባሉበትሁኔታበጨረታአወዳድሮመሸጥይፈልጋል፡፡

Read More »
Archives