የጨረታ ማስታወቂያ

ኢትዮ ቴሌኮም አዳዲስ እና ከአገልግሎት የተመለሱ የተለያዩ የሞባይል ስልኮችን፤ የመደበኛ ስልኮችን፣ የፋክስ ማሽኖችን፣ ሞደሞችን፣ ዴስክ ቶፕ ኮምፒውተሮችን፣ ፕሪንተሮችን፣ የኮምፒውተር አክሰሰሪዎችን፣ ላፕቶፖችን፣ ስካነሮችን፣ ሲግኒቸር ፓዶችን፣ ሰርቨሮችን፣ የሰርቨር ራኮችን፣ የአይሲቲ መለዋወጫዎችን፣ የቢሮ መገልገያ እና የፋሲሊቲ ዕቃዎችን፣ አዳዲስ የከባድ እና ቀላል መኪና መለዋወጫዎችን፣ እንዲሁም የተለያዩ የፓወር እና ኔትዎርክ መለዋወጫዎችን፣ የፊክስድ ኔትዎርክ ዕቃዎችን፣ ራኮችን፣ የኔትዎርክ አንቴናዎችን፣ ትራንሰፎርመሮችን እና ከአገልግሎት የተመለሱ ስክራኘ የፖል እንጨቶችን ባሉበት ቦታና ሁኔታ በጨረታ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡ መሆኑም በጨረታው ለመሳተፍ የምትፈለጉ ተጫራቾቸ የጨረታ ሰነዱን ከሰኔ 11 ቀን እስከ 20 ቀን 2017 ዓ.ም ከቀኑ 11፡00 ድረስ በኦክሽን ኢትዮጵያ መተግበሪያ ወይም በድረ-ገጽ www.auction.et ብቻ በመግዛት ንብረቶቹን አቃቂ እና በወሎ ሰፈር በሚገኙት የኩባንያው ዕቃ ግምጃ ቤቶች እንዲሁም ቴሌ ጋራዥ፣ ገርጂ  እና አስኮ በሚገኙ የኩባንያው ማዕከላት ግቢ  የታደሰ መታወቂያ ይዘው በመገኘት መመልከት እና ተጨማሪ መረጃ ማግኘት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡ ኩባንያው የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ወይም በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ ኢትዮ ቴሌኮም

Share This Post:

Share on facebook
Share on telegram
Share on twitter
Share on linkedin
Share on reddit
Share on pinterest
Share on tumblr
Share on whatsapp

Follow Us

Recent Posts

Archives