September 29, 2021

Bringing New Possibilities

September 29, 2021

News

ኢትዮ ቴሌኮም በምዕራብ ምዕራብ ሪጅን ከፍተኛ ፍጥነት ያለው የ4ጂ ኤል.ቲ.ኢ አድቫንስድ አገልግሎት ጀመረ

ኢትዮ ቴሌኮም ከፍተኛ የዳታ አጠቃቀም በሚታይባቸው የሀገራችን ከተሞች የ4ጂ ኤል.ቲ.ኢ አገልግሎት ለማስፋፋት በያዘው ስትራቴጂያዊ ዕቅድ መሠረት የ4ጂ ኤል.ቲ.ኢ አድቫንስድ የሞባይል ኢንተርኔት አገልግሎት ማስፋፊያ ፕሮጀክት ሥራውን አጠናቆ ዛሬ መስከረም 20 ቀን 2014 ዓ.ም በምዕራብ ምዕራብ ሪጅን በሚገኙ ከተሞች ማለትም በአሶሳ፣ ባምባሲ፣ ግልገል በለስ እና በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግደብ አገልግሎቱን ማስጀመር ችሏል።

Read More